በአቶ ገዱ አንዳርጋቸው የሚመራው የአማራ ክልላዊ መንግስት የክልሉን ወጣቶች እያባበለ እንደሚገኝ ተገለጸ፡፡ በክልሉ ካለው ውጥረት ጋር ተያይዞ ከፍተኛ ድንጋጤ ላይ የወደቀው የክልሉ አስተዳደር፣ በተለይም ታጣቂው አርሶ አደር ከመንግስት ጋር ይፋ ጦርነት መጀመሩ በእጅጉ ረብሾታል ተብሏል፡፡ እንደ መረጃዎች ገለጻ ከሆነ፣ ክልሉን የሚያስተዳድረው የአቶ ገዱ አንዳርጋቸው ካቢኔ፣ ልቡ ለለውጥ የሸፈተውን ነዋሪ በገንዘብ ጭምር የመደለል ስራ እየሰራ እንደሚገኝ […]
