አዲሱ ተመራጭ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ገና የነጩን ቤተ መንግሥት በር ሳይረግጡ ከአሜሪካው ማዕከላዊ የስለላ ድርጅት (CIA) ዋና ዳይሬክተር ጆን በርናን ምክር አዘል ማስጠንቀቂያ እንደደረሳቸው ቢቢሲ ዘግቧል፡፡ በተለይም ትራምፕ አሜሪካ ከኢራን ጋር የጀመረችውን የኑክሊየር ጉዳይ ድርድር ለማቋረጥ ማሰቡ ‹‹ትልቅ ቅዠትና የቂልነት ጥግ ነው›› ያሉት የሲ.አይ.ኤ ዳይሬክተሩ እንደዚህ አይነቱ ውሳኔ አሜሪካን ዋጋ የሚያስከፍልና ኢራንና መሰሎቿን ኑክሊየርን ለጥፋት […]
