አርብ ህዳር 30 2009 ይህ የተፈፀመው ቀበሌ 18 አካባቢ መሆኑ ታውቋል። ገዳዩ ወዲያውኑ ተሰውሯል። የወታደራዊ አመራሮች ድርጊቱን ለመሸፋፈንና ለመደበቅ ሲጣጣሩ ተስተውሏል። የወያኔ ሃይል ጎንደር ላይ ባለው ጦርነት እየተሸበረ ይገኛል። በየ ቀኑ ጥለው የሚሸሹና በርሃ የሚገቡት ቁጥራቸው እየተበራከተ ነው። የሟቹን ሻለቃ ማንነትና ያማሟቱን ሁኔታ እያጣራን ነው። የጎንደር ልዩ ሀይል ምክትል አዛዥ ኢንስፔከተር ልደቱ ትላንት በካባድ ሁኔታ […]
