ከሐምሌ ወዲህ 11 የአዲስ አበባ ነዋሪዎች በጭስ ሞተዋልአዲስ አበባ ቦሌ መንገድ አካባቢ ሦስት ወጣት ሴቶች በጭስ ታፍነው የሞቱ ሲሆን፤ ባለፈው ሃምሌ 9 ሰዎች በተመሳሳይ ምክንያት ህይወታቸው እንዳለፈ በመግለጽ፣ የከሰል አጠቃቀም ላይ ጥንቃቄ መደረግ እንዳለበት የአዲስ አበባ ፖሊስ ገለፀ፡፡ ቦሌ መንገድ የአውሮፓ ህብረት ቢሮ አካባቢ በወጥ ቤት ተቀጥራ ለ5 ወር ስትሰራ የቆየችው ይርጋለም ሀጐስ ብቻዋን አልነበረችም፡፡ በሶስት […]
