አለማየሁ ታደሰን ተው በሉት ህወሀት/ኢህአዴግ፣ ዳግም ሩዋንዳን ለመስራት ያሰናዳውን “የአፍሪካው ልኡል” የተሰኘ መጽሀፍ በራዲዮ ለመተረክ ፣ ጌትነት እንየው ፈቃደኛ ሳይሆን ሲቀር፣ አለማየሁ ታደሰ መስማማቱ ተነግሯል። መጽሀፉ ለገበያ ሳይበቃ አስቀድመው የአነበቡት የብአዴን ሰዎች፣ “በኢትዮጵያ ታሪክ እንዲህ አይነት አስቀያሚ መጽሀፍ ተጸፎ አያውቅም” ብለው ነግረውኛል። አቶ ሐይለማርያም ደሳለኝ መጽሀፉ ከፍቅር እስከ መቃብር ይበልጣል ብለው አስተያየት ሰጥተውበታል። በእነ መለስ […]
