ኢትዮጵያዊት ጉዲፈቻ ልጃቸዉን አሰቃይተዉ ገድለዋል የሚል ክስ የተመሰረተባቸዉ አሜሪካዉያን ባልና ሚስቶች በተያዘባቸዉ ወንጀል ጭብጥ የጥፋተኝነት ብይን ተወሰነባቸዉ። ለማደጎ ከኢትዮጵያ ለወሰድዋት ህጻን ሐና ዊሊያምስ በ13 ዓመትዋ ህይወትዋ እንዲያልፍ በማድረግ ጥፋተኞች ናቸዉ ሲል የወሰነዉ አንድ የአሜሪካ ፍርድ ቤት ነዉ። የሟችዋ ኢትዮጵያዊት ህጻን ብይን በአሜሪካ በጎ አ 2008 ዓ,ም በወላጅ ሃላፊነት በመረከብ ሃናን በጉዲፈቻ ለማሳደግ የወሰድዋት አሜሪካዉያን ቤተሰብ […]
