Quantcast
Channel: Freedom4Ethiopian
Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

አርበኞች የተጠና ስልታዊ ጥቃት ፈፀመ ፡፡

$
0
0
በሰሜን ምዕራብ ኢትዮጵያ(ሰሜን ጎንደር ) ጠረፋማው ከተማ ነጋዴ ባህር አካባቢ ከሱዳን ነዳጅ ጭነው ወደ ኢትዮጵያ ሲጓዙ የነበሩ ሁለት የህወሀት ወያኔ ንብረት የሆኑ ቦቲዎች እስከተሳቢው፤ እስከጫኑት ነዳጅ ሙሉ በሙሉ በአርበኞች መብረቃዊ ጥቃት ዶግ አመድ ሆኑ፡፡ የወያኔ ሰራዊት ከቦታ ቦታ ለመንቀሳቀሻ የሚውል መሆኑ ቀድሞ መረጃ የጀረሳቸው የነፃነት ጎዶች፤ ደፍጠው በመጣባበግ የልባቸውን አድርገዋል፡፡ ለጥቃቱ ድርጅታችን አርበኞች ግንቦት ሰባት […]

Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

Trending Articles