Quantcast
Channel: Freedom4Ethiopian
Browsing all 4543 articles
Browse latest View live

Image may be NSFW.
Clik here to view.

የአርበኞች ግንቦት 7 ኃይል በወያኔ ኃይል ላይ ጥቃት መፈፀሙን ቀጥላል ተባለ

አገር ውስጥ በመንቀሳቀስ ላይ የሚገኘው የአርበኞች ግንቦት 7 ኃይል ለትንሳኤ ሬዲዮ በላከው መልእክት ግንቦት 04 ቀን 2009ዓ/ም ምሽት 2፡00 ሰዓት ላይ የህውሐት የደህንነት አባል በሆነው ወርቁ ካሳሁን በተባለው የምዕራብ አርማጭሆ አብርሀጅራ ከተማ ቀበሌ 01 ነዋሪ ላይ በወሰደው እርምጃ ግለሰቡ ወዲያውኑ መገደሉን...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

ከ40 በላይ ወታደሮችን የጫኑ ኦራል ተሽከርካሪዎች በወልድያ አድርገው ወደ ጎንደር አቅጣጫ ያመሩ ነው ተባለ

ባለፉት ሁለት ሳምንታት ብቻ በርካታ ቁጥር ያላቸው ተሽከርከሪዎች ወታደሮችን ወደ ሰሜን ሲያጓጉዙ ሰንብተዋል። በቅርቡ በርካታ ቁጥር ያላቸው አዳዲስ ታንኮች ተገዝተው ወደ አገር ውስጥ የገቡ ሲሆን፣ አዳዲስ ራዳሮችም በአፋር እና በሰሜን የአገሪቱ ክፍሎች ተተክለዋል። ዛሬም ከ40 በላይ ወታደሮችን የጫኑ ኦራል...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ በአቶ ዮናታን ተስፋዬ የጥፋተኝነት ብይን ማስተላለፉ ተነገረ

የፈደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ የሽብርተኝነት ክስ ተመስርቶበት ጉዳዩን በእስር ላይ ሆኖ ሲከታተል የነበረው የቀድሞ የሰማያዊ ፓርቲ ህዝብ ግንኙነት ሃላፊ አቶ ዮናታን ተስፋዬ ላይ የጥፋተኝነት ፍርድ አስተላለፈ፡፡አቶ ዮናታን ተስፋዬ የሽብርተኝነት ክስ የተመሰረተበት በፌስ ቡክ አመጽ ቀስቃሽ መልክቶችን...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

ፍርድ ቤቱ የቀድሞ አንድነት ፓርቲ ም/የድርጅት ጉዳይ ሃላፊ አቶ ዳንኤል ሺበሽ ክሱን እንዲከላከል ብይን ሰጠ፤ አቶ አብርሃ...

በእነ ዘላለም ወርቅአለማሁ መዝገብ የሽብር ክስ ተመስርቶባቸው በነፃ የተሰናበተው አቶ ዳንኤል ሽበሺ ተከላከል ተባለ፡፡የፈደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ በነፃ እንዲለቀቁ የሰጠውን ብይን በመቃወም የፌደራል ዓቃቢ ህግ ለጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ በማቅረቡ ጠቅላይ ፍርድ ቤት መዝገቡን በድጋሜ ለከፍተኛ ፍርድ ቤት...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

አርበኞች የተጠና ስልታዊ ጥቃት ፈፀመ ፡፡

በሰሜን ምዕራብ ኢትዮጵያ(ሰሜን ጎንደር ) ጠረፋማው ከተማ ነጋዴ ባህር አካባቢ ከሱዳን ነዳጅ ጭነው ወደ ኢትዮጵያ ሲጓዙ የነበሩ ሁለት የህወሀት ወያኔ ንብረት የሆኑ ቦቲዎች እስከተሳቢው፤ እስከጫኑት ነዳጅ ሙሉ በሙሉ በአርበኞች መብረቃዊ ጥቃት ዶግ አመድ ሆኑ፡፡ የወያኔ ሰራዊት ከቦታ ቦታ ለመንቀሳቀሻ የሚውል መሆኑ...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

የአርበኞች_ግንቦት_ሰባት_የድል_ዜና !

የአርበኞች ግንቦት ፯ ታጋዮች ግንቦት 7 ለግንቦት 8/2009 ዓ/ም ለሊት 8፡55 ሲሆን በደቡብ ጎንደር ዞን ሊቦከምከም ወረዳ በጣራገዳም መሽጎ በነበረ የህወሃት መከላከያ ላይ ድንገተኛ ጥቃት ፈፀሙ። ይህ ጦር በተጠቀሰው ቦታ በመስፈር ያአካባቢውን ህብረተሰብ በማሰቃየት፣ በመደብደብ ፣ ሀብት ንብረቱን በመዝረፍ፣...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

የአውሮፓ ፓርላማ ከህዝባዊ ተቃውሞ ጋር በተገናኘ የተፈጸመው ግድያ በገለልተኛ አካል እንዲጣራ ያቀረበው ጥያቄ ተግባራዊ...

የአውሮፓ ፓርላማ በኢትዮጵያ ከህዝባዊ ተቃውሞ ጋር በተገናኘ የተፈጸመው ግድያ በገለልተኛ አካል እንዲጣራ ሃሙስ ያቀረበው ጥያቄ ተግባራዊ መደረግ እንዳለበት ሂውማን ራይትስ ዎች አሳሰበ። ፓርላማው ያቀረበው ይኸው ወቅታዊ ጥሪ ጉዳዩ የአውሮፓ ህብረት የሰብዓዊ መብቶች ምክር ቤት በቀጣዩ ወር በጀኔቭ ከተማ በሚካሄደው ጉባዔ...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

በወታደራዊ ደህንነት የትግባር ክንፍ ተዋቅሮ የተላከ አንባ

አብዛኛዉን አፋኝና ገዳይ አባላቶቹን ያጣዉና እያጣ የሚገኘዉ ብሐራዊ መረጃ በከፍተኛ ሚስጥር ከሐገር ዉጭ አሰልጥኖ ያስገባቸዉ አራት ስናይፐር አነጣጣሪ ገዳዮች፣ ሁለት ልዩ ኮማንዶ የጠለፋ ክፍል ስምሪቶች፣ ሁለት አይቲ ኢንጂነር መረቦች፣ ሁለት አለም አቀፍ ግራና ቀኝ ክንፍ ማንኛዉም አዉቶሞቢል አሽከርካሪዎች፣ ከድተዉ...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

ከ130 ሰዎች በላይ ሕይወትን የቀጠፈው የቆሼ አደጋ ሁለት ወራት ቢያልፉትም፣ እስካሁን ድረስ ቃል የተገባው ዕርዳታ...

ከ130 ሰዎች በላይ ሕይወትን የቀጠፈው የቆሼ አደጋ ሁለት ወራት ቢያልፉትም፣ እስካሁን ድረስ ቃል የተገባው ዕርዳታ እንዳልደረሳቸው በአደጋው ተጎጂ የሆኑ ግለሰቦች ለሪፖርተር ገለጹ፡፡ አደጋው በተከሰተ ማግሥት ማለትም መጋቢት 2 ቀን 2009 ዓ.ም. በነበሩ ሁለትና ሦስት ሳምንታት፣ የመንግሥት መሥሪያ ቤቶችን ጨምሮ...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

ከዜጎች ህይወትና ደህንነት በላይ የፖለቲካ ሥልጣን ዕድሜው እጅግ የሚያሳስበው የህወሃቱ ቴዎድሮስ አድሃኖም

ምዕራባዊያን ለጋሾች ለታዳጊ አገራት የጤና አገልግሎት በየአመቱ የሚሰጡትን ገንዘብ የሚመድበውና የመደበውን ገንዘብ ሥራ ላይ መዋሉን የመከታተል ሃላፊነት የተጣለበት ግሎባል ፈንድ የተባለው አለም አቀፍ ተቋም ቴዎድሮስ አድሃኖም የአገራችንን ጤና ጥበቃ ሚንስትር መሥሪያ ቤት በመራበት ወቅት ለነፍስ አድን ዕርዳታ ከሰጠው...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

መኢአድና ሰማያዊ ፓርቲ የፌዴራል ማረሚያ ቤቶች አስተዳደር ዜጎች የሕገ መንግሥት ድንጋጌ እየጣሰ

የፌዴራል ማረሚያ ቤቶች አስተዳደር ዜጎች ሊከበርላቸውና ያለምንም ችግር ተፈጻሚ ሊሆንላቸው የሚገባውን የሕገ መንግሥት ድንጋጌ እየጣሰ መሆኑን፣ የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ) እና የሰማያዊ ፓርቲ አመራሮች ተናገሩ፡፡ የፓርቲዎቹ አመራሮች ሐሙስ ግንቦት 10 ቀን 2009 ዓ.ም. በጋራ በሰጡት መግለጫ...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

ከሱዳን ጋር የሚካሄደው “የድንበር ኮሚሽን”ስብሰባ ከነገ ጀምሮ በጎንደር ከተማ ይካሄዳል።

ብአዴንን ወክለው ባለፈው በትግራይ ክልል ላይ ያልተሳተፉት ገዱ አንዳርጋቸው በነገው ስብሰባ እንደሚሳተፉ ታውቋል።በትግራይ በኩል እነማን እንደመጡ በግልፅ ባይታወቅም ተወካዮቻቸው ጎንደር መግባታቸው ታውቋል። በማንኛውም የድንብር ጉዳይ ላይ ህዝብን እወክላለው የሚል አካል የድንበር ፀጥታን ከማስከበር ያለፈ በህዝብ ንብረት...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

ሰበር ዜና የጎንደር አደባባ ዛሬ በተቃውሞ ሰልፍ ስትናጥ መዋልዋ ተነገረ

በአድማ በታኝ ማሳደድ ወከባ እስርና መበተን የገጠመው ሰልፍ የተካሄደው ተበደልን ብለው የጎንደር አደባባይ ላይ በወጡ ህፃናት ተማሪዎች ነው። ከሳምንታት በፊት ወያኔ ጎንደር ላይ የከተሞች በአል ብሎ የመረረውን የትግል አቅጣጫ ለማስቀየር ቢሞክርም የህዝብ ድጋፍ አላገኘም ነበር። ለዚህ መፍትሄ ብለው ህፃናት ተማሪወችን...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

የነገረ ኢትዮጵያ ዋና አዘጋጅ ጌታቸው ሽፈራው የጥፋተኝነት ዉሳኔ ተላለፈበት።

( የሰማያዊ ፓርቲ ብሄራዊ ሸንጎ የህዝብ ግንኙነት ንዑስ ኮሚቴ) * በከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ችሎት ዛሬ ግንቦት 16 ቀን 2009 ዓ.ም በዋለው ችሎት የጥፋተኝነት ውሳኔ በጋዜጠኛ ጌታቸው ሽፈራው ላይ አስተላለፈ:። በችሎቱ ላይ እንደተነበበው ጋዜጠኛ ጌታቸው ሽፈራው የሰማያዊ ፓርቲ ልሳን የሆነውን ነገረ ኢትዮጵያ...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

እኔ ባለፍሬ ትልቅ ዛፍ ነኝ ሰዎች ድንጋይ በወረወረብኝ ቁጥር ፍሬ እሰጣቸዋለሁ፡፡

አቤል ብርሀኑ(የወይኗ ልጅ) ምናልባት በዚህ ሰአት ያሰብከው አልሳካ ብሎ ይሆናል የጠበከው ሰው ቀርቶም ይሆናል ማን ያውቃል ያመንከው ከድቶህ ወይም በስደት አለም ትሆናለህ፡፡ አሰሪዎችህ ከአቅም በላይ እያንገላቱህ ወይም ሰዎች አቅምህን እየለኩት አትችልም ብለውክ ይሆናል፡፡ በዚህም ትላንት በሆነብህ ነገር ዛሬ እያዘንክ...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

እግር ኳስን በስፓርትነት ብቻ ሳይሆን በተቃውሞ መሣሪያነት ጭምር መታየት አለበት

የህወሓት አገዛዝን በመሰለ አፋኝ ሥርዓት የሚገኝ ሕዝብ ለተቃውሞ መግለጫነት የሚያገለግሉ አጋጣሚዎችን ሁሉ መጠቀሙ ብልህነት ነው። ብሔራዊ፣ ባህላዊና የሀይማኖት በዓላት፤ የሙዚቃ ድግሶች፤ የስፓርት ሜዳዎች፤ ትምህርት ቤቶችና ገበያዎች ለተቃውሞ መነሻነት ምቹ ናቸው። እነዚህን ሁሉ በአግባቡ መጠቀም ለሁለገብ ትግል...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

በአገሪቱ ያሉ የደህንነት ሰራተኞች ማስጠንቀቂያ ተሰጣቸው

http://www.patriotg7.org/wp-content/uploads/2017/05/Ag7-Radio-May-25.2017.mp3 የአግ7 ድምፅ ስርጭት ዘወትር ማክሰኞ ሓሙስና ቅዳሜ ይከታተሉ የዕለተ ሓሙስ ግንቦት -17- ቀን ፡ 2009 ዓ/ም የሬድዮ ስርጭት  Filed under: NEWS

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

አምነስቲ ኢንተርናሽናል በጋዜጠኛ ጌታቸው ሽፈራው ላይ የተላለፈውን ብይን የፍትህ እጦትን የሚያሳይ ድርጊት ነው አለ

አምነስቲ ኢንተርናሽናል በጋዜጠኛ ጌታቸው ሽፈራው ላይ የተላለፈውን ብይን የፍትህ እጦትን የሚያሳይ ድርጊት ነው አለ የፌዴራሉ ከፍተኛው ፍርድ ቤት ረቡዕ በጋዜጠኛ ጌታቸው ሽፈራው ላይ ያስተላለፈው የጥፋተኝነት ብይን በኢትዮጵያ ፍትህ እጦትን የሚያሳይ ድርጊት ነው ሲል አምነስቲ ኢንተርናሽናል አስታውቋል። “ጋዜጠኛው...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

ትንሽ አሻሮ ይዘህ ከቆሎ እንዲሉ የትም ከጠላቶቻችን ጋር ሲጨፍሩ ከርመው እዩን ለሚሉን አናይም ስሙን ለሚሉን አንሰማም...

የዋሽንግተን ዲሲ የጋራ ግብረ ሃይል በወያኔና በተባባሪዎቹ ላይ ተቃውሞ የምናሰማው መቃወምን ስለምንወድ ሳይሆን ለድምፅ አልባው ወገናችን ድምፅ ለመሆን ብለን እንጂ፤ በተለይ ኪነት ለነፃነት ትግልም ሆነ በባርነትም ለመቀጠል ትልቁን ሚና የሚጫወት መሆኑ ግልጽ ነው። ህዝብ ሲፈጅ ከህዝብ ጋር አብረው የቆሙ እንዳሉ ሁሉ...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

ኢትዮጵያ እና ሱዳን በድንበር ጉዳይ ጎንደር ውስጥ ስብሰባ ተቀምጠዋል

ኢትዮጵያ እና ሱዳን በድንበር ጉዳይ ጎንደር ውስጥ እየተወያዩ እንደሚገኝ ተጠቆመ፡፡ ውይይቱን ለማካሔድም ከሱዳን በኩል ከሰሜን ጎንደር ድንበር ጋር አጎራባች ከሆኑ አራት የገዳሪፍ ግዛት የድንበር ዞኖች የተውጣጡ የልኡካን ቡድን አባላት ትላንት ጎንደር መግባታቸው ታውቋል፡፡ እንደዚሁ በሰሜን ጎንደር በኩል ደግሞ የዞኑ...

View Article
Browsing all 4543 articles
Browse latest View live