Quantcast
Channel: Freedom4Ethiopian
Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

የአርበኞች_ግንቦት_ሰባት_የድል_ዜና !

$
0
0
የአርበኞች ግንቦት ፯ ታጋዮች ግንቦት 7 ለግንቦት 8/2009 ዓ/ም ለሊት 8፡55 ሲሆን በደቡብ ጎንደር ዞን ሊቦከምከም ወረዳ በጣራገዳም መሽጎ በነበረ የህወሃት መከላከያ ላይ ድንገተኛ ጥቃት ፈፀሙ። ይህ ጦር በተጠቀሰው ቦታ በመስፈር ያአካባቢውን ህብረተሰብ በማሰቃየት፣ በመደብደብ ፣ ሀብት ንብረቱን በመዝረፍ፣ ያሳደጋቸውን እንሰሶቹን በማረድ፣ መኖሪያ ቤቱን ሲያቃጥሉበት እና ጤና ጣቢያን ትምህርት ቤቱን ካምፕ አድርገው በተቀመጡበት ታጋዩች ምሽጉን […]

Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

Trending Articles