ሕወሃት (ወያኔ) ኢትዮጲያን ከተቆጣጠርበት ከ 1983 (እንደ አውርፓውያን አቆጣጠር 1991) ጀምሮ ልዩ በሆነው ያገዛዝ ዘዴው ተጠቅሞ እየፈለጠና እየቆረጠ ለ26 አመታት ዘልቋል። ይህ የጥቂቶች ጅምር የሆነው መሰሪ ድርጅት ከ 1967 ጀምሮ፤ በዘረኝንት መንፈስ ተጠምቆ፣ በጸረ-አማራ ጥላቻና ቅናት ስሜት ተወልዶ፣ በኤርትራ ገንጣይ ወንድሞቹ ታግዞ ጎርመሰና በብልጣብልጥ መሪዎቹ እየተመራ ላልገመተው ነገር ግን ለሚያልመው ድል በቃ። የደርግ መንግስት ወታደራዊ […]
