የግብጽ ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች በአውቶብስ ተሳፍረው በጉዞ ላይ እንዳሉ ጭምብል ባጠለቁ ሰዎች ጥቃት ደረሰባቸው
የግብጽ ኦርቶዶክሶች ዛሬ በማለዳ 240 ኪ.ሜ ከካይሮ በስተደቡብ ወደሚገኘው ወዳ ጻድቁ አባ ሳሙኤል ገዳም በአውቶብስ ተሳፍረው በጉዞ ላይ እንዳሉ ጭምብል ባጠለቁ የወታደር ልብስ የለበሱ አስር ታጣቂዎች በተከፈተባቸው ቱኩስ አውቶብሱ ሲቃጠል 26 ክርስቲያኖች ወዲያው ሲሞቱ 25ቱ በጽኑ መቁሰላቸውን እና በአስጊ ሁኔታዎች...
View Articleሰበር ዜና .. በሱዳንና በህወሀት ወታደሮች ጥምረት ቡድን ላይ ጥቃት ተፈጸመ..
ሱዳን ሹካሪያና ቡታና ብሄሮችን በምንቀሳቅስ በአዲሱ የኢትዮጵያ መደብ ላይ ለማስፈር የተንቀሳቀሰው ጥምር ሀይል ከነ ሰፋሪዎቹ ተበትኗል. ዛሬ በደረሰን መረጃ መሰረት ሀላፊነት ያልወሰዱ እጅግ የታጠቁ ሐይሎች አስፋሪና ሰፋሪያኑን በቀዳሀሪፍ እካባቢ ገጥመዋቸውል በዚህ ድንገተኛና 23 ደቂቃ ብቻ ሸማቂያኑ ባደረሱት ጥቃት 3...
View Articleኦጋዴን ተገንጥሎ ወደ ሞቃዲሾ እንዲጠቃለል መለስ ዜናዊ ፈርሟል! የሰነዱ ግልባጭ እንግሊዞች እጅ አለ
መስቀሉ አየለ ‘ወያኔ በሶስት አቅጣጫ እንደ ቆዳ የተወጠረ ቡድን ነው ሲባል ፩ ለዘመናት ሲተዳደርበት የኖረው ኢህአዴግ በሚለው ማእቀፍ ውስጥ የነበረው የአሽከርና የሎሌ ግንኙነት ማብቃቱና በራሱ በህወሃት መካከል ያለው የሃይል ክፍፍል ያመጣው አጠቃላይ የስርአቱ አደጋ መሆኑ፣ ፪ለረጅም ግዜ ሞቅ ቀዝቀዝ ሲል የነበረው...
View Articleአርበኞች ግንቦት7 በወያኔ ደህንነቶች ላይ የሚያደርሰው ጥቃት እንደቀጠለ ነው
አርበኞች ግንቦት7 ንቅናቄው በላከው መግለጫ በደንቢያ ወረዳ ቆላድባ ከተማ ልዩ ስሙ ጎርጎራ ክፍል እየተባለ በሚጠራው ስፍራ ግንቦት21 ቀን 2009 ዓም ከምሽቱ አራት ሰዓት ላይ በአንድ የህወሃት የደህንነት አባል ላይ ጥቃት መፈጸሙን ገልጿል። በደንቢያ ወረዳ የህወሃት ሰላይ በመሆን በአካባቢው ህዝብ ላይ ለሚደርሰው...
View Articleበኢትዮጵያ ስላለው የሰብዓዊ መብት ቀውስ ልዩ ትኩረት እንዲሰጥ አለም አቀፍ ተቋማት ጠየቁ
በአለም አቀፍ የሰብዓዊ መብቶች ዙሪያ የሚሰሩ 11 ድርጅቶች የኢትዮጵያ ወቅታዊ ጉዳዮች አጀንዳ ሆኖ እንዲቀርብ በጋራ ያቀረቡትን ጥያቄ ከምክር ቤቱ እንዲያስገቡ ሂውማን ራይትስ ዎች አስታውቋል። ፍሪደም ሃውስ፣ ኢንተርናሽናል ሰርቪስ ፎር ሂውማን ራይትስ፣ ሪፖርተርስ ዊዝ አውት ቦርደርስ፣ ወርልድ ኦርጋናይዜሽን አጌይንስት...
View Articleየተዘረፉ የኢትዮጵያ ቤተክርስቲያን ቅርሦች በዓለም አቀፍ ገበያ እየተቸበቸቡ ነው፤
በቀጥታ ሽያጭ (Online internet shopping) ታዋቂ በሆነው ኢቤይ (ebay) ከጸሎት መጽሐፍት ጀምሮ እንደ ስንክሳር፣ ትርጓሜና መጽሐፍ ቅድስ ያሉ ብዙ መቶ ዓመታትን ያስቆጠሩ የብራና ላይ ጽሑፎች በውድ ዋጋ እየተቸበቸቡ ነው፡፡ የመጽሐፍቱ ዋጋ ከ315.00 እስከ 5,000.00 USD ወይም ከ115,000.00...
View Articleየወያኔ አገዛዝ ዘዴና በውጭ ሃገር ያሰማራቸው ሰራዊቱ (ከሙሉቀን ገበያው)
ሕወሃት (ወያኔ) ኢትዮጲያን ከተቆጣጠርበት ከ 1983 (እንደ አውርፓውያን አቆጣጠር 1991) ጀምሮ ልዩ በሆነው ያገዛዝ ዘዴው ተጠቅሞ እየፈለጠና እየቆረጠ ለ26 አመታት ዘልቋል። ይህ የጥቂቶች ጅምር የሆነው መሰሪ ድርጅት ከ 1967 ጀምሮ፤ በዘረኝንት መንፈስ ተጠምቆ፣ በጸረ-አማራ ጥላቻና ቅናት ስሜት ተወልዶ፣...
View Articleሰበር ዜና፡- ዩናይትድ ስቴትስ ከፓሪስ ስምምነት ወጣች
ዩናይትድ ስቴትስ ከፓሪሱ ዓለምቀፍ የአየር ንብረት ስምምነት እንድትወጣ መወሰናቸውን ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ አስታወቁ፡፡ ፕሬዚዳንት ይሔን ያስታወቁት ከዋይት ኃውስ ቤተ መንግሥት በጠሩት ሥነ ስርዓት ላይ ሲሆን ከስምምነቱ የሚወጡት የአሜሪካ ምጣኔ ሀብት እጄ ሰባራ ያደራጋል ብለው በማመናቸው እንደሆነ ገልፀዋል፡፡ ይሕ...
View Articleጎንደር ግንባር ከባድ ውጊያው እንደቀጠለ ነው ተባለ
ወያኔ ኢንተርኔት አጥፍቶ ጎንደር አንድ ግንባር ላይ ከባድ ተኩስ መክፈቱ ተነግራል። ጀግኖቻችን ከባድ የአፀፋ ውጊያ እያደረጉ መሆኑም የታወቀ ሲሆን። ትናንት ሌሊት ጀምሮ ለሁለት ቀናት ውግያው መቀጠሉ ይነገራል በቅርበት ያሉ ወገኖች እንዲደርሱ ጥሪ መቅረቡም ተጠቁማል። ወያኔ የገጠመው ህዝብን እንደሆነ ማን በነገረው።...
View Articleየአቋም መግለጫ:- የኢትዮጵያ ብሔራዊ አንድነት ጉባኤ በሲያትል
የኢትዮጵያ ብሔራዊ አንድነት ጉባኤ በሲያትል Ethiopian National Unity Convention in Seattle May 27 & 28, 2017 Ethiopian Community Hall 8323 Rainier Ave S, Seattle, WA 98118 የአቋም መግለጫ ይህ በአይነቱ የመጀመሪያ በሆነውና አሜሪካ ውስጥ...
View Articleየአርበኞች ግንቦት 7 አርበኛ ታጋዮች በሰሜን ጎንደር ዞን በወገራ ወረዳ ችንፋዝ ሲላሪ ከተማ የተሳካ ግዳጅ ፈፅመው በርካታ...
የአርበኞች ግንቦት 7 ሰራዊት ግንቦት 28 ቀን 2009ዓ/ም ምሽት 5:00 ሲሆን ወደ ሲላሪ ከተማ በመግባት በከተማው ያለውን ልዩ እስር ቤት በማጥቃት በስቃይ ላይ የነበሩ በርካታ አስረኞችን በማውጣት ወደ ነፃነት ኃይሎች እንዲቀላቀሉ አድርገዋል፡፡ በዘመቻው 3 የወያኔ ወታደሮች ከባድ የመቁሰል አደጋ ሲደርስባቸው አመራር...
View Articleየአርበኞች ግንቦት 7 ሰራዊቶች ከከፋኝ ጋር በጥምረት ወያኔን ያጠቁ ነው ተባለ
የአባይሚዲያ ዜና አሰግድ ታመነ በሰሜን ጎንደር አርማጭሆ የሚገኙ ወረዳዎች የጦርነ ቀጠና ሆነዋል ተብላል። ጦርነቱ ዛሬም እንደቀጠለ ሲሆን የአማራ ጀግና ገበሬዎች በየአቅጣጫው የህውሀትን ቅጥር ወታደር ትንፋሽ ማሳጣታቸውም ተነግራል :: ጫካዎች በሙት ወያኔያውያን አስከሬኖች ጠረናቸውን መቀየር ጀምረዋል የአርበኞች ግንቦት...
View Articleበኢትዮጵያ የኢንተርኔት አገልግሎት መቋረጥ እንደቀጠለ ነው፡፡
የኢንተርኔት አገልግሎት ሰጭ ተቋማት በበኩላቸው በአሰራራቸው ላይ መሰናክል እንደገጠማቸው እየገለፁ አገልግሎት ፈልገው ወደ ኢንተርኔት ካፌው የሚያመሩ ሰዎች በተለይም የቪዛ ፕሮሰስ፣ ከተለያዩ ዓለማት ጋር የሥራ ግንኙነት የሚያደርጉ ሰዎች እየተጎዱ ነው፡፡ የኢንተርኔት ካፌ መስጫዎችም አብዛኞቹ ሥራቸውን ለማቋረጥ እና...
View Articleኢትዮጵያና ግብፅ የአባይ ግድብ ውሃ መሙላት በሚጀምርበት የጊዜ ሰሌዳ ዙሪያ ድርድር እያካሄዱ መሆናቸው ተገለጸ
የግብጽ ባለስልጣናት በመገንባት ላይ ያለው የአባይ ግድብ ውሃ መሙላት በሚጀምርበት የጊዜ ሰሌዳ ዙሪያ ከኢትዮጵያ ጋር ድርድር እየተካሄደ መሆኑን ገለጹ። የሃገሪቱ ባለስልጣናት ከዚህ በፊት በሁለቱ ሃገራት መካከል ሲካሄድ በቆየ ድርድርና ስምምነት ወቅት ግድቡን በውሃ የመሙላቱ ሂደት እንዲዘገይ ጥያቄን ሲያቀርቡ መቆየታቸው...
View Articleሃሳባቸውን በተለያዩ መንገዶች የሚገልጹ ሰዎች የሚተላለፍባቸው የእስር ቅጣት እንዳሳሰበው ተመድ ገለጸ
የተባበሩት መንግስታት የሰብዓዊ ምክር ቤት በኢትዮጵያ ሃሳባቸውን በተለያዩ መንገዶች የሚገልጹ ሰዎች ለእስር መዳረግና የሚተላለፍባቸው የእስር ቅጣት እንዳሳሰበው ገለጸ። በቅርቡ በኢትዮጵያ ጉብኝት አድርገው ወደ ኦሮሚያ ክልል እንዳይጓዙ የተደረጉት የምክር ቤቱ ሃላፊ ዘይድ ራ’ድ አልሁሴን፣ ለመንግስት ገለልተኛ ምርመራ...
View Articleሰበር መረጃ የኤርትራ ፕሬዚዳንት ሀገራቸው ላይ ተፈጽሟል ላሉት በደል ካሣ ተየቁ ተባለ
የኤርትራ ፕሬዚዳንት ኢሣያስ አፈወርቂ ሀገራቸው ላይ ተፈጽሟል ላሉት በደል በተባበሩት መንግሥታት የፀጥታው ምክር ቤት ውስጥ ያላቸውን ተፅዕኖ በመጠቀም ካሣ እንዲያስከፍሉ ለብዙ መንግሥታት መሪዎች ዛሬ መልዕክት ልከዋል፡፡ ፕሬዚዳንት ኢሣያስ የመንግሥታቱ ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት፣ የሀገሮችን ሠላምና ፀጥታ በማስከበር...
View Articleህወሃት እነደገና ለመታደስ ባለመቻሉ እንደገና ልንደረመስ ነዉ በሚል የመልሶ መቋቋም ስልት ቀይሷል።
በዚህም መሰረት ወታደራዊ አመራሮች በተለይም በህወሃት ሰራዊት የዉስጥ አርበኞችና በነጻነት ታጋዬች እይታ ዉስጥ የሚገኙ የህወሃት አመራሮች ላይ እየደረሰ የሚገኘዉን ህዝባዊ እርምጃ መሰረታዊ ጭብጥ እና ምንጭ ባደረገ መልኩ የመደርመሱ መታደስን በአዲስ መንገድ ለመለወጥ ተገዷል። በመሆኑም ለለዉጡ ነዉጥ መአበል የህወሃት...
View Articleሰሜን ጎንደር አሁንም ፍጥጫው ቀጥሏል ! ኮሎኔል ደመቀ አሁንም ቀጠሮ አራዘሙበት
በግብርና ለሚተዳደረው ህዝባችን የእርሻ፣ የቡቃያ፣ የተስፋ ወቅት ነበር። የጎንደር አርሶ አደር ግን ለዛ አልታደለም። በድንበሩ፣ በባድማው፣ በርስቱ፣ በራስ መጠበቂያው በብረቱ በጠመንጃው፣ በቤተሰቡ፣ በህይወቱ መጡበት። ተው አለ በሰላም ጠየቀ መልሳቸው ግድያ ሆነ። እረዥሙ ትእግስት ተሟጠጠ። እጅ ጠምዝዘን እንውሰድህ...
View Articleህወሀት/ወያኔና ቤተ አማራ ምንና ምን ናቸው ( በአሰግድ ታመነ )
በቅንጅት መፍረስ ጊዜ በሁለት ጎራ ተከፍለው የወያኔን የፖለቲካ ቁማር የሚጫወቱ ቡድኖች ነበሩ:: የኃይሉ ሻውል ደጋፊ ነን የሚሉ እና የፕ/ ብርሃኑ ነጋ ደጋፊ ነን የሚሉ:: እነዚህ ግለሰቦች ከዚህ በፊት በምንም የፖለቲካ ተቃውሞ ውስጥ ያልነበሩ ያልተሳተፉ ሲሆኑ በስርሀቱ ድጋፍ እየተደረገላቸው የሚንቀሳቀሱ አላማቸው...
View Articleየገንዘብና ኢኮኖሚ ሚኒስትሩ ዶ/ር አብርሃም ተከስተ የ54 ቢሊዮን ብር የበጀት ጉድለት መኖሩን አስታወቁ
የሚኒስትሮች ምክር ቤት በተያዘው ሳምንት በሃምሌ ወር ለሚጀምረው ቀጣዩ በጀት 321 ቢሊዮን ብር በጀት ማቅረቡ ይታወሳል። በዚሁ በጀት ዙሪያ ለፓርላማ ማብራሪያ ያቀረበቱ የገንዘብና ኢኮኖሚ ሚኒስትሩ ዶ/ር አብርሃም ተከስተ ለበጀቱ ከተያዘው ገንዘብ ውስጥ የ54 ቢሊዮን ብር የበጀት ጉድለት መኖሩን አስታውቀዋል። ይህንኑ...
View Article