የአባይሚዲያ ዜና አሰግድ ታመነ በሰሜን ጎንደር አርማጭሆ የሚገኙ ወረዳዎች የጦርነ ቀጠና ሆነዋል ተብላል። ጦርነቱ ዛሬም እንደቀጠለ ሲሆን የአማራ ጀግና ገበሬዎች በየአቅጣጫው የህውሀትን ቅጥር ወታደር ትንፋሽ ማሳጣታቸውም ተነግራል :: ጫካዎች በሙት ወያኔያውያን አስከሬኖች ጠረናቸውን መቀየር ጀምረዋል የአርበኞች ግንቦት 7 ሰራዊቶች በታች አርማጭሆ ከገበሬው ጋር በመጣመር እስካፍንጫው የታጠቀውን የወያኔ ጦር መፈናፈኛ ማሳጣታቸውና ማስጨነቃቸውም ይወራል። የወያኔ መንግስት አሉ […]
