Quantcast
Channel: Freedom4Ethiopian
Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

ሰበር መረጃ የኤርትራ ፕሬዚዳንት ሀገራቸው ላይ ተፈጽሟል ላሉት በደል ካሣ ተየቁ ተባለ

$
0
0
የኤርትራ ፕሬዚዳንት ኢሣያስ አፈወርቂ ሀገራቸው ላይ ተፈጽሟል ላሉት በደል በተባበሩት መንግሥታት የፀጥታው ምክር ቤት ውስጥ ያላቸውን ተፅዕኖ በመጠቀም ካሣ እንዲያስከፍሉ ለብዙ መንግሥታት መሪዎች ዛሬ መልዕክት ልከዋል፡፡ ፕሬዚዳንት ኢሣያስ የመንግሥታቱ ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት፣ የሀገሮችን ሠላምና ፀጥታ በማስከበር ለዓለም ድኅንነት የመሥራት ቀዳሚ ኃላፊነትና ሕጋዊ ግዴታም እንዳለበት በመልክታቸው አስምረውበታል፡፡ የፕሬዚዳንቱ ስሞታ እአአ ከግንቦት 1998 እስከ 2000 በሀገራቸውና […]

Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

Trending Articles