በዚህም መሰረት ወታደራዊ አመራሮች በተለይም በህወሃት ሰራዊት የዉስጥ አርበኞችና በነጻነት ታጋዬች እይታ ዉስጥ የሚገኙ የህወሃት አመራሮች ላይ እየደረሰ የሚገኘዉን ህዝባዊ እርምጃ መሰረታዊ ጭብጥ እና ምንጭ ባደረገ መልኩ የመደርመሱ መታደስን በአዲስ መንገድ ለመለወጥ ተገዷል። በመሆኑም ለለዉጡ ነዉጥ መአበል የህወሃት የሰሜን እዝ አመራሮች፣ የመካከለኛዉ እዝ አመራሮች፣ የምስራቅ እዝ አመራሮች በግንባር ቀደምትነት የተመረጡ ሲሆን ይህ ወታደራዊ የለዉጥ ሚዛንን […]
