የሙስሊም የመፍትሔ አፈላላጊ ኮሚቴን የፍርድ ቤት ዉሎ አስመልክቶ ከመንግስት ባለስልጣናት ቢቢኤን ዛሬ መረጃን ለማግኘት ያደረገዉ ሙከራ አልተሳካም። የመንግስት ኮሚኒኬሽን ጽ/ቤት ሚኒስቴር ዴኤታ የሆኑት አቶ ሽመልስ ከማል ለቢቢኤን ቃለ መጠይቅ እንዲሰጡ ተጠይቀዉ ስለ ጉዳዩ ዛሬ መረጃ እንደሌላቸዉ በመግለጽ ለነገ መረጃ አሰባስበዉ ቃለ መጠይቅ ሊሰጡ እንደሚችሉ አሳዉቀዋል። ኢትዮጵያዉያን ሙስሊሞች ለሁለት አመታት ስለአደረጉት ሰላማዊ ትግል እና ህገ-መንግስትን ተንተርሰዉ […]
