በሳምንቱ መጨረሻ ቴዲ አፍሮ ከአዲስ አድማስ ጋዜጣ ጋር ቆይታ ነበረው፡፡ በሁለት ክፍል የተደረገውን ቃለ-ምልልስ የመጀመሪያ ክፍል እነሆ ፡) “ከወረስነው ቂም ይልቅ የምናወርሰው ፍቅር ይበልጣል” “ፈጣሪ በየትውልዱ የራሱን ድምጽ ያወጣል” “ፍቅር ያሸንፋል– የኔ ሳይሆን የትውልድ ድምጽ ነው” “እዳ አለ የምንል ከሆነም፤ እዳ የሚከፈለውና የሚሸፈነው በፍቅር ብቻ ነው “ከታሪክ ከወረስነው ቂም ይልቅ የምናወርሰው ፍቅር ይበልጣል” የፍቅር ጉዞ […]
