Quantcast
Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

የፀረ ግብረ ሰዶማዊነት ሰላማዊ ሠልፍ የተሰረዘው በቤተ ክህነት ጥያቄ መሆኑ ተነገረ

ፓትሪያርኩ ኢትዮጵያውያን ግብረ ሰዶማዊነትን እንዲዋጉ ጥሪ አቀረቡ ሁለት መቶ ሺሕ የሚሆኑ ሰዎች ይሳተፉበታል የተባለውና ሚያዝያ 18 ቀን 2006 ዓ.ም. ሊካሄድ ታቅዶ የነበረው ፀረ ግብረ ሰዶማዊነት ሰላማዊ ሠልፍ እንዲቀር የተደረገው፣ ከቤተ ክህነት ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጽሕፈት ቤት በቀረበ ቅሬታ መሠረት መሆኑ ተገለጸ፡፡ ቅሬታው ከሰላማዊ ሠልፉ አዘጋጆች አንዱ የነበረው ማኅበረ ወይንዬ ተክለሃይማኖት ሕጋዊ አይደለም የሚል መሆኑን […]Image may be NSFW.
Clik here to view.

Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

Trending Articles