ፓትሪያርኩ ኢትዮጵያውያን ግብረ ሰዶማዊነትን እንዲዋጉ ጥሪ አቀረቡ ሁለት መቶ ሺሕ የሚሆኑ ሰዎች ይሳተፉበታል የተባለውና ሚያዝያ 18 ቀን 2006 ዓ.ም. ሊካሄድ ታቅዶ የነበረው ፀረ ግብረ ሰዶማዊነት ሰላማዊ ሠልፍ እንዲቀር የተደረገው፣ ከቤተ ክህነት ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጽሕፈት ቤት በቀረበ ቅሬታ መሠረት መሆኑ ተገለጸ፡፡ ቅሬታው ከሰላማዊ ሠልፉ አዘጋጆች አንዱ የነበረው ማኅበረ ወይንዬ ተክለሃይማኖት ሕጋዊ አይደለም የሚል መሆኑን […]
