አምስቱ እርጎዬዎች በመባል የሚታወቁት ድምጻዊያን አባል የነበረችው አርቲስት እናና ዱባለ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየች። ድምጻዊት እናና ከእናቷ ከወይዘሮ እርጎዬ ጸጋው እና ከአባቷ አቶ ዱባለ ታርፋለህ በ1971 ዓ.ም ነበር በጎንደር አዘዞ ከተማ የተወለደችው።… በስምንት ዓመት ዕድሜዋ ወደ አዲስ አበባ የመጣችው እናና ከእህቶቿ ጋር ልዩ ስሙ ግቢ ገብርኤል በሚባለው አካባቢ መኖር እንደጀመረችና በለጋ እድሜዋ ሙዚቃ መጀመሯን እህቷ […]
