“ሕግን» በመጥቀስ, ሕግን እንደ ዱላ በመጠቀም ዜጎች ላይ ግፍ እየተፈጸመ ነው. በፍትህ ስም, የሚፈጸም ግፍ ደግሞ ሞቴንስኪዮ የሕግ መንፈስ በሚል መጽሐፉ እንደጻፈው, የግፎች ሁሉ ግፍ ነው. ሞቴንስኪዮ “There is no greater tyranny than That wooden perpetrated under the shield of the law and in the name of justice.” ሲል ነበር የጻፈው. ኢሕአዴግ በዋናነት ዜጎችን […]
