(ለገሰ ወ/ሃና ) የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት( መኢአድ) ፕሬዝደንት አቶ ማሙሸት አማረ በመላው ሀገራችን እና በውጭ ሀገር የሚገኘው ህዝብ መኢአድ ይዞት የተነሳው ሠላማዊ ትግል ህዝብ የሚፈለገው የህግ የበላይነት : እኩልነት የሠፈነበት ስርአት እና የህዝብ የስልጣን ባለቤትነት እስኪረጋገጥ ድረስ ምንግዜም ቢሆን ሠላማዊ ትግሉ የማይቋረጥ እንደሆነ ገለጹ:: ሰሞኑን በሰጡት መግለጫ አቶ ማሙሸት አማረ የትግሉን ዉስብስብነት እና እልህ […]
