መነሻውን ከኬኒያ በማድረግ መዳረሻውን ወደ ሶማሊያ ሊያደርግ የነበር አንድ የእፍሪካ ህብረት የ ሶማሊያ ዘማቾች የእቃ መጫኛ አውሮፕላን አሮብ አለት ከሞቋደስሾ ደቡባዊ ክልል ተከሰክሶ በመወደቁ በወስጡ የነበሩ ሰራተኞቹ ከአክራሪው አልሽባብ እጅ ሳይወድቁ አልቀረም የሚል ሰጋት ናኝቷል። ከሞቋ ደሾ ሰሜናዊ ምእራብ 100 ኬሜ ርቀት ላይ ከሚገኝው ወደ ባልዶጋሌ አውሮፕላን ጣቢያ ሲበረ የነበረው የእቃ መጫኛ አወሮፕላን በመጥፎ አየር […]
