የቀድሞ የሰማያዊ ፓርቲ የህዝብ ግንኙነት ኃላፊና የማህበራዊ ገፅ ንቁ ተሳታፊ የሆነው ዮናታን_ተስፋዬትላንት ጠዋት ለስራ ወደ ሚያስተምርበት ትምህርት ቤት ከጠዋቱ አንድ ሰዓት እንደወጣ ወላጅ እናቱ የተናገሩ ሲሆን አክለውም ከትምህርት ቤቱ ለማጣራት እንደሞከሩና ጠዋት ወደ ስራ ገብቶ እንደነበር እንደነገሩዋቸውና መቼ እንደወጣ እንዳላወቁ እንደነገሩዋቸው አሳውቀዋል የዮናታን የእጅ ስልክ ሲደወልለት የሚጠራ ሲሆን ነገር ግን አይነሳም የፌስ ቡክ አካውንቱም ከ18፡00 […]
