Quantcast
Channel: Freedom4Ethiopian
Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

በኦሮሚያ አንዳንድ ከተሞች መንግስት ላይ ተቃዉሞዉ ቀጥሏል

$
0
0
በጅማ ዩኒቨርሲቲ ኪቶ ፋርዲሳ የቴክኖጂ ኢኒስቲቱት ተማሪዎች ትላንት እሁድ ማታ በሰልፍ የአዲስ አበባ ማስተር ፕላን የታሰሩ ኦሮሞዎች እንዲፈቱ ጥያቄ ባቀረቡበት ወቅት ሰባት መኪና ሙሉ የፌዴራል ሃይል ግቢዉ ዉስጥ በመግባት እንደደበደባቸዉ ማንነቱ እንዳይገለጽ የጠየቀ ተማሪ ለአፋን ኦሮሞ ዝግጅግት ክፍል ገልጿል። ተማሪዎች ድብደባዉን ሸሽተዉ ወደ መኝታ ክፍሎቻቸዉ ሲሸሹበሮችን ሰበርዉ በመግባት በተለይም ኦሮሞዎችን ከሌሎች ተማሪዎች ለይተዉ እንደደበደቡ ተናግሮአል። ይህ […]

Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

Latest Images

Trending Articles



Latest Images