Quantcast
Channel: Freedom4Ethiopian
Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

የቀድሞው የትህዴን ሊቀ መንበር ሞላ አስገዶም ከኤርትራ ከድቶ ለህወሓት እጁን ሲሰጥ ያስከተላቸው በርካታ ታጋዮች ወደ ኤርትራ በረሃ ተመልሰው በመምጣት አርበኞች ግንቦት 7ን እየተቀላቀሉ ነው፡፡

$
0
0
የቀድሞው የትህዴን ሊቀ መንበር ሞላ አስገዶም አራት ድርጅቶች ጥምረት መስርተው የጋራ ተግባራዊ እንቅስቃሴ ሊያደርጉ ዝግጅታቸውን በጀመሩበት በ2008 ዓ.ም መባቻ ነበር ከኤርትራ ከድቶ በሱዳን አልፎ ኢትዮጵያ በመግባት እጁን ለህወሓት የሰጠው፡፡ ሞላ አስከትሏቸው የሄደው የትህዴን ታጋዮች “ወደ ጦርነት ልትሄዱ ነው” በሚል እንደሸወዳቸውና ትጥቃቸውን በዘዴ አስፈትቶ ለጠላት አሳልፎ እንደሰጣቸው ይናገራሉ፡፡ ሞላ አወናብዶ ይዟቸው የከዳው ታጋዮች በአዳማ ከተማ “የተሃድሶ […]

Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

Latest Images

Trending Articles



Latest Images