ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከልማት ባንክ ያለምንም ሚያዣ ይሄነው የሚባል ንብረት የሌላቸው ሰዎች ናቸው ብሩ ሚሰጣቸው ብሩን ከወሰዱ በኋላ በተወሰነ ደረጃ መሬት ላይ ያውላሉ የቀረውን በውጪ ምንዛሪ ለውጠውት ገንዘብ ያሸሻሉ። በስምና በዝርዝር አንድንድ የመጡ ዳታዎችም አሉ በተጨማሪ ለማጣራትና የተሟላ ነገር ይዞ ለመቅረብ ግዜ ስለወሰደ ነው። ሃገር ቤት ያሉ ሰዎች ብቻ ሳይሆኑ ለምሳሌ Denver Colorado አካባቢ ያሉ […]
