ሟቹ የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ, አባይ ፀሃይና ,መሰል ጓደኛሞቹ ተሰባስበው በስኳር ፋብሪካዎቹ ጀርባ ወያኔ በትግራይ ቁጥሩ እየጨመረ የመጣውን ትምህርት ጨርሶ ቁጭ ያለው ስራ አጥ ስራ ስለማስያዝና በተያያዥም በርከት ያለ የትግራይን ሰው ወደ አዲስ አበባ በስራ ምክንያት ማዘዋወር ስለሚቻልበት ለመምከር ነበር ጓደኛሞቹ ለስብሰባ የተቀመጡት ከብዙ የሃሳብ ፍጭት በኃላ ሟቹ ጠቅላይ ሚኒስትር ከተሰብሳቢ ጓደኛቻቸው የተሰነዘሩትን ሃሳቦችና […]
