በኢትዮጵያ በቀን 120 በዓመት 44 ሺህ ኢትዮጵያውያን በካንሰር ይሞታሉ” አዲስ አድማስ ጋዜጣ ሚያዝያ 1/2008 ዓም በጤና ጥበቃ ሚኒስቴር የካንሰር መከላከልና ቁጥጥር ፕሮግራም የቴክኒክ አማካሪ ዶክተር ኩኑዝ አብደላን ጠቅሶ እንደዘገበው። ለምን? የኬሚካል ማዳበርያ? ጤንነታቸው ያልተረገጋገጠ የምግብ ዘይቶች? ወይንስ ሌላ? ነጋዴው መንግስት ገንዘብ እስካወጡለት ድረስ ከውጭ የሚያስገባቸው ምግቦች ለሕዝቡ ጤነኛ መሆናቸው ላይ ማን ይጨነቃል? ካንሰር እያደገ የመጣ […]
