የወልቃይት ወረዳ አመራር 450 ወጣቶችን በስኮር ፋብሪካዉ አከባቢ ቆራሪት በተባለ ቦታ 5 ሄክታርና 500 ካሪ ሜትረ የቤት መስሪያ ይሰጣችሗል ተብለዉ በመኪና ካጎጎዞቸዉ በሆላ የትግራይ ብሄር ተወላጂ ነን ብላችሁ ከፈረማችሁ መሬቱን ታገኛላችሁ ተብለዉ ሲነገራቸዉ እኛ አማራ ነን መሪቱም የኛ ስለሆነ ማንነታችን አንቀይርም ስላሉ በሉ በግራችሁ ተመለሱ ተብለዉ ቢነገራቸዉም እየተንጠባጠቡ ዛረ አድረመጥ እየገቡ ነዉ ብለዋል ምንጫችን […]
