Quantcast
Channel: Freedom4Ethiopian
Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

በጎንደር ከተማ ከተሰማራው የፌደራል ፖሊስ ጦር ሁለት ኃይል አመራሮች ከነሙሉ ትጥቃቸው አገዛዙን ገዱ፡፡

$
0
0
በጎንደር ከተማ ከተሰማራው የፌደራል ፖሊስ ጦር ሁለት ኃይል አመራሮች ከነሙሉ ትጥቃቸው አገዛዙን ከዱ፡፡ አገዛዙን በመቃወም ድንገት ከጦር ሰፈር የተሰወሩት ሳጅን ጥበቡ ስብሃት እና ሳጅን አበበ ረዳይ የተሰኙ ኃይል አመራሮች ናቸው፡፡ የስማዳ ተወላጅ የሆነው ሳጅን ጥበቡ ስብሃት መጋቢት 24 2008 ዓ.ም ከነሙሉ ትጥቁ ስርዓቱን ሲከዳ አለማጣ ተወልዶ ያደገው ሳጅን አበበ ረዳይ ደግሞ ከሳምንት በኋላ ማለትም መጋቢት […]

Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

Trending Articles