Quantcast
Channel: Freedom4Ethiopian
Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

በኖርዌይ የሚኖሩ አገር ወዳድ ኢትዮጵያውያን መነቃነቃቸው እየተሰማ ነው!

$
0
0
በስዊድን በሚኖሩ አገር ወዳድ ኢትዮጵያውያን ጠንካራ ተቃውሞ የገጠመውና የውርደት ካባን የተከናነበው የሕወሓቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስተር ቴዎድሮስ አድሃኖም ትናናንት ኖርዌይ መግባቱ እየተነገረ መሆኑን ተከትሎ ኢትዮጵያውያን ወንጀለኛውን ግለሰብ በዓለም አደባባይ ለማዋረድ እያደኑት እንደሚገኙ ተሰምቷል። በኖርዌይ መዲና ኦስሎ የሚገኙ ታላላቅ ሆቴሎች በአገር ወዳድ ኢትዮጵያውያን ተከበዋል። በጉዳዩ ላይ ሁሉም የፖለቲካ ድርጅቶች በጋራ እየሰሩ መሆኑም እየተነገረ ነው። በኦስሎ ከፍተኛ ውጥረት […]

Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

Trending Articles