ኢትዮጵያ ዘንድሮም በእስረኛ ብዛት ከአፍሪካ በሁለተኛነት እየመራች ነዉ፡፡ ደቡብ አፍሪካን ተከትላ፡፡ ከ111 ሺህ በላይ እስረኞች አሏት፡፡ ይህ በይፋ የሚታወቀዉ ነዉ፡፡… ጦላይና ሁርሶን በመሳሰሉ ትላልቅ የጦር ሠፈሮች(ካምፖች) ዉስጥ በ‹‹ተሐድሶ››ስም ያለፍርድ የታጎሩትን ፣ በፊንፍኔና ሌሎች ከተሞች ዉስጥ በሚገኙ የደህንነት እስር ቤቶች ታፍነዉ ያሉትን፣ በየቀበሌዉና በዞን እስር ቤቶች…በቤታቸዉ ታስረዉ ያሉትን መረራ ጉዲናንና በቀለ ነጋን…እንዲሁም አቶ ኃይለማሪያም ደሳለኝን አይጨምርም፡፡ […]Image may be NSFW.
Clik here to view.
Clik here to view.
