የወያኔ ባለሥልጣናት የቦንድ ሽያጭ በሚል ሕገወጥ መንገድ በኢትዮጵያ መብራት ኃይል ስም ገንዘብ ለመሰብሰብ በአሜሪካ ከ 83 ዓመት በላይ የኖረውን የኢንቨስትመንት ሕግ በመጣሳቸው የቀረበባቸውን ክስ ተከትሎ የደረሱበት ስምምነት እንደሆነ ተገልጿል፥ የቆጥ ዓወርድ ብላ የብብቷን ጣለች ይሉሃል እሄ ነው! SEC: Ethiopia’s Electric Utility Sold Unregistered Bonds In U.S. The Securities and Exchange Commission today announced that Ethiopia’s […]
