የኤርትራዉ ዉጭ ጉዳይና የግብፁ አቻቸዉም ለአንዳች ጉዳይ በአስቸኩዋይ ተገናኝተዋል:: የህወአት አስተዳደር ግብፅ ኤርትራና አግ7ን እየረዳችብኝ ነዉ ብሎ በቅርቡ የሚዲያ መጨቀሚያና ለዚህ ጊዜ ድረስልኝ ሙትልኝ የሚለዉን የማያዉቀዉን የኢትዮጵያን ህዝብ አሁንም የዉጭ ወራሪ አባይ እንዳይገደብ የምትፈልገዉ ግብፅ በኤርትራ በኩል ወራኛለችና ኢትዮጵያዊ የሆንክ ሁሉ ተነስ የሚል ዘለፈንቶ ጥሪ እንደሚያደርግ ይጠረጠራል:: ወያኔ ወደኤርትራ አዲስና በየቦታዉ የተበተነ ጦሩን በህዝብ ስታር […]
