በምእራብ አርሲ በዶዶላ ወረዳ በኢዶ ከተማ ከፍተኛ ተቃውሞ እየተደረገ ይገኛል ። በአሁኑ ሳአት ወደ ከተማዋ የሚያስገባ እና የሚያስወጣን መንገድ በመዝጋት እና የኦሮሞን ባንዲራ በመኪናቸው ላይ በማውለብለብ ትግሉን በቁርጠኝነት እያፋፋሙት ይገኛሉ። በአሁኑ ሳአት የተኩስ ድምፅ ከተማዋን እያናወጣት ነው 3 መኪና አድማ በተኝ ፖሊስ ወደ ከተማው ገብቶዋል ። ወደ ፊንፊኔ የሚወስደው መንገድ ተዘግቶዋል ። ህዝቡ የተለያየ መፈክሮችን […]
