Quantcast
Channel: Freedom4Ethiopian
Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

ሰበር ዜና . . . የብሄራዊ መረጃዉን ዳይሬክተር ጌታቸዉ አሰፋን ፎቶ ግራፍ አንስቶአል የተባለዉ የደህንነቱ ክፍል የጥበቃ አባል በቁጥጥር ሰሮ ዉሎ የደረሰበት አልታወቀም።

$
0
0
ጌታቸዉ አሰፋ ብሄራዊ መረጃን በበላይነት መምራት ከጀመረበት ወቅት አንስቶ የእርሱን የፎቶ ግራፍ መረጃዎች በተመለከተ ከተለያዩ የኮምፒዉተር ኔት ወርክ ገጾች እና የግለሰብ ሰነዶች ማስረጃ ላይ በሙሉ ለማጥራት ብዙ ጥረት ከማድረጉ በተጨማሪ ተንቀሳቃሽ የምስል መረጃዎችንም በሙሉ ተለቅመዉ እንዲጠሩ ቀጫጭን ትእዛዞች ለሚመለከታቸዉ አካላት አስተላልፎአል፤ በመሆኑም የደህንነቱ መረብ ጌታቸዉ አሰፋ በሚንቀሳቀስበት እና በሚገኝበት አካባቢ ላይ ምንም አይነት ተንቀሳቃሽም ሆነ […]

Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

Trending Articles