በሀገር ውስጥ አማተር የቴክኖሎጅ ባለሙያዎች የተሞከረው ድረ ገፅን ከአገልግሎት ውጭ የማድረግ ተግባር “መንግስትን” አወዛግቧል። የኢህአዴግ አርማ በአብክመ አርማ ተቀይሮ በመገኘቱ ከፌዴራል መ/ቤት ለክልል ቢሮው እየተደወለ የICT ሠራተኞችን ስም ስልክና ሌሎች መረጃዎችን እንዲሰጡ ሲታደርጉ ውለዋል። ልብ በሉ ይህ ዌብ ሳይትን የመስበር ተግባር የተሰራው በጀማሪ ባለሙያዎች ነው።እነዚህን ባለሙያዎች ሙያቸውን እያዳበሩ የተሻለ ስራ እንዲሰሩ ማድረግ ይጠበቅብናል።በትግራይ ነፃ አውጭ ቡድን […]
