የአለም አቀፉ የሰብዓዊ መብት ኮሚሽን ሂዩማን ራይትስ ዎች በቅርቡ ይፋ ባደረጋቸው የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች ዙሪያ ከኢትዮጵያ መንግስት ተወካዮች ጋር በማንኛውም ስፍራ በአካል በመገኛኘት ለመወያየት እንደሚፈልግ አርብ ገለጠ። ድርጅቱ በተለያዩ ጊዜያት የሚያቀርባቸውን ሪፖርቶችን ተከትሎ የቀድሞ የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኢስትር ዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖም ሰፊ ምላሽን በመስጠት ተፈጽሟል የተባሉ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶችን ውድቅ ማድረጋቸው ይታወሳል። ይሁንና ሂውማን ራይትስ […]
