ጀነራል አበበ የተባሉ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጂ በአማራ ክልል አስፋጻሚ ከሆኑት አንዱ ትናት የመሰናዶ መምህራንን ሰብስበው እኔ የተላኩት ሙሉ መምህራንን እንዳስር ነው አዋጁን ስለጣሳቹህ ካሉ ቡሃላ ዛሬ ሌሊት 10 ሰዐት 7 መምህራን ከቤታቸው በማስገደድ ወስደው አስራዋቸዋል 6 የከፍተኛ መሰናዶ መምህራን ሲሆኑ አንዱ መምህር መኳንት ከሞጣ ከፍተኛ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት መሆኑ ታውቋል። ወታደር በየትምህርት ቤቶችና በከተማዋ ዋና […]
