በሰሜን ጎንደር በአምስት ግምባር ከፍተኛ ጦርነት ተጀምሯል፡፡ ወያኔም ጨንቋታል፡፡ ታጋዮችም በርካታ አካባቢዎችን ተቆጣጥረዋል፡፡ በቅርብ ቀን ውስጥ ማለትም በ15 ወይ 20 ቀን ውስጥ ከፍተኛ ለውጥ ይታያል እናም መላው የሀገሪቱ ህዝብ በሁሉም አቅጣጫ ወያኔን ለማስወገድ ትግሉን አጠናክሮ መቀጠል አለበት፡፡ የወያኔ ወታደር መድረሻ አጥቷል፡፡ ድሉ የህዝብ ነው በአለም ታሪክ አንድ መንግስት ህዝብ ጋር ጦርነት ከፍቶ ያሸነፈ የለም እናም […]
