Quantcast
Channel: Freedom4Ethiopian
Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

ውብሸት ታዬና የፖለቲካ አመራሩ ያቀረቡት የይቅርታ ጥያቄ ውድቅ ተደረገ

$
0
0
በሽብርተኝነት ወንጀል ተከሰው በጽኑ እስራትና በገንዘብ የተቀጡት የአውራ አምባ ጋዜጣ ዋና አዘጋጅ ውብሸት ታዬ፣ የመላው ኢትዮጵያ ዴሞክራሲ አንድነት ፓርቲ (መኢዴአፖ) ሊቀመንበር አቶ ዘሪሁን ገብረ እግዚአብሔርና ሒሩት ክፍሌ፣ መንግሥት ይቅርታ እንዲያደርግላቸው ከዓመት በፊት ለፌዴራል ይቅርታ ቦርድ ያቀረቡት ጥያቄ ውድቅ ተደረገ፡፡    ከአሸባሪዎች ጋር ግንኙነት በመፍጠር የአገሪቱን ሕገ መንግሥትና ሕግ ለማፈራረስ፣ በዜጎችና በመንግሥት ተቋማት ላይ ጉዳት ለማድረስ […]

Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

Trending Articles