ታፍኖ የታሰረው መምህር የት እንዳለ አልታወቀም
ታፍኖ የታሰረው መምህር የት እንዳለ አልታወቀም ሀምሌ 1/2007 ዓ.ም ጎንደር ከተማ ውስጥ በፖሊስና ደህንነቶች ታፍኖ የታሰረው የሰማያዊ ፓርቲ አባል መምህር አለላቸው አታለለ የት እንደሚገኝ ለማወቅ እንዳልቻሉ ቤተሰቦቹ ለነገረ ኢትዮጵያ ገለጹ፡፡ በጎንደር መምህራን ኮሌጅ የአይ ሲቲ መምህርና የትምህርት ክፍሉ ኃላፊ...
View Articleሰበር ዜና የኦሮሞ ነጻነት ግንባር ጥቃት ቀጥሏል
የኦሮሞ ነጻነት ግንባር ጥቃት ቀጥሏል ከወለጋ ቄለም 160 ኪ/ሜትር እርቀት ላይ በኢትዮጵያና በሱዳን አዋሳኝ ልዩ ስሙ ቢልበል ተብሎ በሚጠራዉ ስፍራ በትናንትናዉ እለት ከምሽቱ 6፡45 ጀምሮ ከባድ ዉጊያ በማድረግ ከ 60 በላይ የወያኔ ሰራዊት አባላትን በመደምሰስ 18 ወታደሮችን ማቁሰሉ ተረጋገጠ። በቦንሳ ሰባ ፣ በዶ/...
View Articleጋዜጣዊ መግለጫ ላይ የኬኒያው ፕሬዘዳንት ኡሁሩ ኬኒያታ በከፍተኛ ሁኔታ በመቃወም ምላሻቸውን ያዳምጡ..
የአሜሪካው ፕሬዘዳንት ባራክ ኦባማ ከኬኒያው አቻቸው ጋር በጋራ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ ኦባማ የግብረሰዶም ጉዳይን ቢያነሱም የኬኒያው ፕሬዘዳንት ኡሁሩ ኬኒያታ በከፍተኛ ሁኔታ በመቃወም ምላሻቸውን እዛው በጋዜጣዊ መግለጫው ወቅት ተናግረዋል። ሁለቱም የተናገሩትን መታየት የሚገባውን ቪዲዮ ያዳምጡ… posted by...
View Articleጋዜጠኛ የሱፍ ጌታቸው ፍርድ ቤት በቀረበበት ወቅት የደረሰበትን አሰቃቂ ድርጊት
ሐምሌ 2 /2004 ለሊት ሰባት ሰዓት ማዕከላዊ የደረሰው ጋዜጠኛ የሱፍ ጌታቸው ፍርድ ቤት በቀረበበት ወቅት የደረሰበትን አሰቃቂ ድርጊት አስረድቷል፡፡ በዚህ የተበሳጩት የማዕከላዊ ቢሮ ቁጥር 49 መርማሪዎች ኢንስፔክተር አለማየሁ፣ዘመድኩንና ጸጋዬ የተባሉ የሱፍን ከፍርድ ቤት መልስ ቢሯቸው ድረስ በማስመጣት ‹‹ፍርድ ቤት...
View Articleእስከዳርና እስክንድርን መለየት የተሳናቸው ደህንነቶች
የ1997 ምርጫ በኢህአዴግ ኮሮጆ ገልባጭነት ወደ ሁከት ከተቀየረ በኋላ አገሪቱ ወደ ወህኒ ማዕከልነት ተለወጠች፡፡እፍርታሙ ኢህአዴግ ከቅንጅት አመራሮች አንስቶ ጋዜጠኞችን፣የሲቪክ ተቋማት አመራሮችንና ተራውን የህብረተሰብ ክፍል ጭምር በጊዜያዊነት ወዳዘጋጃቸው ማጎሪያቸው ወሰደ፡፡ መች በዚህ ብቻ በቃቸው፡፡አልያዝናቸውም...
View Article‹አልሸባብ ሀብታሙን ቢያገኘው ኖሮ ይገድለው ነበር፡፡”ተማም
”…ፍትሕ ሚኒስቴር በቅርቡ ‹‹በሥነምግባር ችግር›› በሚል የተማምን የጥብቅና ፍቃድ በመሰረዝ ለአንድ ዓመት ከሰባት ወራት እንዳገደው የሚታወቅ ነው፡፡….ተማም ብዙ ጊዜውን በቤቱ በማንበብ ነበር ጊዜውን የሚያሳልፈው፡፡ በጨዋታ መካከል ስለባልደረባችን ጋዜጠኛ ሀብታሙ ምናለ መታሰር ነገርኩት፡፡ ደነገጠ፡፡ ‹‹አጃኢብ››...
View Articleህወሓት መራሹ ጦርና የሱዳን መከላከያ ሀይል ድንበር ላይ ተፋጠው እንደሚገኙ ተዘገበ፡፡
የአርበኞች ግንቦት 7 የውስጥ አርበኞች የህወሓት ፀረ ሽምቅ የተባለ ታጣቂ ሀይል ላይ ጥቃት ማድረሱን አስታወቀ ባሳለፍነው ሳምንት ነበር አርበኞች ግንቦት 7 የሱር ኮንስትራክሽንን ንብረት ማውደሙ የተነገረው አልሸባብ 80 ኢትዮጵያዊያን ወታደሮች መግደሉ ተነገረ ህወሓት መራሹ ጦርና የሱዳን መከላከያ ሀይል ድንበር ላይ...
View Articleወያኔ ሓርነት ትግራይ በሚቆጣጠረው መከላከያ ሰራዊት ውስጥ እርስበርስ አለመተማመንና ጥርጣሬ አይሏል፡፡
የአርበኞች ግንቦት 7 ህዝብ ግንኙነት #ህዝባዊ ወያኔ ሓርነት ትግራይ በሚቆጣጠረው መከላከያ ሰራዊት ውስጥ እርስበርስ አለመተማመንና ጥርጣሬ አይሏል፡፡ #የህወሓት አገዛዝ ከሱዳን ጋር የተፈጠረውን ወታደራዊ ግጭት የህዝቡን ትኩረት ሊያስቀይርበት በመንቀሳቀስ ላይ ይገኛል፡፡ #የህወሓት አገልጋይ የሆኑ “የአማራ...
View Articleሰበር ዜና የሰሜኑ ወታደርዊ ደህንነት ቢሮ ከጸረ ሽምቅ ሰራዊት የደረሰው መረጃ ! ! !
የወያኔ ቅጥር ሰራዊት የሽምቅ ሐይል ስምሪት ክፍል በሶስት አቅጣጫዎች በተለይም በትግራይ ጠረፍ በአብረሐ ጅራ፣ በጎንደር ወልቃይት ጠገዴ በባሌ በኩል ከባድ ዉግያ እንደገጠመዉ የሚጠቁሙ መረጃዎች ትናንት ማምሻዉን በአስቸኳይ መልዕክት ለበላይ አካላት የተላለፉ ሲሆን፥ እንዲሁም በአርማጭሆ ህዝብ እና በሰራዊቱ መካከል...
View Articleየኢትዮጵያ ዳግም ብሔራዊ የዉርደት ቀን !!
መቼም የአሜሪካን ፕሬስደንት ባራክ ኦባማን ለመቀበል ምስራቅ አፍሪካ ሺር ጉድ ስትል ከርማለች በተለይ አገራቺን ኢትዮጵያ የህነን ጉብኝት ያማረና የተሳካ እንዲሆን ከአቅሟ በላይ ስትጥር ስታፀዳ ከርማለች በተለይም በ100% ሙሉ በሙሉ በዲሞክራሲያዊ መንገድ የተመርጠዉ(እረ ጎበዝ ሳቄ አመለጠኝ ) ገዢዉ ኢህአዴግ ለከሰረ...
View Articleየወያኔ ታጣቂዎች በትግራይ ሰሜናዊ ምእራብ ዞን እርስ በራሳቸው ተዋጉ
በታህታይ አድያቦ ወረዳ አካባቢ የሚገኙ የገዢው የኢህአዴግ ስርዓት ወታደሮች እርሰ በራሳቸው እየተገዳደሉ እንደሚገኙ ተገለፀ። በትግራይ ሰሜናዊ ምእራብ ዞን ታህታይ አድያቦ ወረዳ ተሰማርተው የሚገኙ የኢህአዴግ መከላከያ ሰራዊት በመካከላቸው አንድነትና ፍቅር እንደሌላቸው የገለፀው መረጃው በተለይ ደግሞ በአባላትና በአዛዦች...
View Articleሰበር ዜና! ኮማንደር ወልደሚካኤል ገ/እዝጊአብሄር እና ካሕሳይ ነጋሽ እርምጃ ተወሰደባቸው
በትግራይ ምዕራባዊ ዞን ማይ-ሰገን በተባለው አካባቢ የሚገኙትን የኢህአዴግ የሰራዊት አባላት በግንቦት 7 አርበኞች ግንባር ሰራዊት በደረሰባቸው ድንገተኛ የማጥቃት እርምጃ ምክንያት ሙትና ቁስለኛ መሆናቸውን ተገለፀ። ባለፈው ቀናት በሑመራ አካባቢ ማይ ሰገን በተባለው ቦታ ላይ የግንቦት 7 አርበኞች ግንባር ሰራዊት...
View Articleየሱዛን ሳቅ ምርጫ መቶ በመቶ ማሸነፍ ምን ያስቃል?
ፕሬዚዳንት ኦባማ የአፍሪካ ጉብኝታቸውን ከመጀመራቸው በፊት የብሔራዊ ጸጥታ አማካሪ የሆኑት ሱዛን ራይስ ወደኬኒያ እና ኢትዮጵያ ስለሚደረገው ጉብኝት መግለጫና ከጋዜጠኞች ለቀረቡላቸው ጥያቄዎች ምላሸ ሰጥተው ነበር፡፡ የጉብኝት ዝርዝር መርሃ ግብር በማስረዳት ንግግር የጀመሩት ራይስ ፕሬዚዳንቱ በኢትዮጵያ ቆይታቸው ከኢህአዴ...
View Articleኢ/ር ይልቃል መንግስት ለፕሬዝደንት ኦባማ ያዘጋጀው የእራት ግብዣ ላይ እንደማይገኙ አስታወቁ
‹‹ኦባማ ኢህአዴግን በዴሞክራሲያዊ ምርጫ የተመረጠ ነው ማለታቸው የኢትዮጵያ ዴሞክራሲ ግንባታ ላይ ውሃ የሚቸልስ ነው›› • ‹‹ኢህአዴግ የጠራው የቅንጦት ግብዣ ላይ መገኘት የህዝቡን ሰቆቃ እንደመርሳት እቆጥረዋለሁ›› የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር ኢ/ር ይልቃል ጌትነት የኢትዮጵያ መንግስት ዛሬ ሀምሌ 20/2007 ዓ.ም...
View Articleፕ/ት ኦባማ «ኤርትራ ያለ ተቃዋሚ ድርጅትን በአሸባሪነት ለመፈረጅ» የሚያስችል በቂ መረጃ የለንም አሉ፤
የአሜሪካው ፕ/ት ባራክ ኦባማ ይህን የተናገሩት ” በአሜሪካና በኤርትራ የሚገኙ የተቃዋሚ ድርጅቶች ኢትዮጵያ ሽብርተኝነትን ለመወጋት የምታደርገውን ጥረት እያደናቀፉ በመሆኑ የእርስዎ መንግስት የኢትዮጵያን መንግስት ለመርዳት ምን ያክል ዝግጁ ነው ተብሎ ከኢቢሲ ጋዜጠኛ ጥያቄ መቅረቡን ተከትሎ ነው። ጋዜጠኛው የድርጅቱን...
View Articleየአምባገነኖቹ ምኞት የነጻነት ትግልና ኦባማ
በህብረት ለመብታችን በሁለት እግራችን በትክክል ስንቆም ማንም ከስራችን አይጠፋም!!! እንደ ወያኔ አይነት መንግስት አለም ላይ ቢዞር ሃይማኖተኞችን፡ጋዜጠኞችን፡ተቃዋሚዎችን፡እንዲሁም ማንኛውም የነሱን አመለካከት የማይደግፉ ዜጎችን አሸባሪ ብሎ ካለጥፋታቸው የወነጀለ አንድም መንግስት የለም። 100% አሸናፊ አምባገነኖቹ...
View Articleየኢትዮያና የኬንያ ገዢዎች ሶማሊያን ለአራት ቦታ በመክፈል ለመቀራመት በሚስጥር ስምምነት ላይ መድረሳቸውን ዊክሊክስ አጋለጠ
ዊክሊክስ ባወጣው መረጃ ላይ የኢትዮያና የኬንያ ገዢዎች ሶማሊያን ለአራት ቦታ በመክፈል ለመቀራመት በሚስጥር ስምምነት ላይ መድረሳቸውን አስነብቧል። ሶማሊያ ለም እና በማዕድን የበለጸገ ምድር ባለቤት በመሆንዋ የብዙ ሀገራትን ፍላጎትን ትስባለች።ዊክሊክስ ጅቡቲ ከሚገኘው የሳዑዲ አረቢያ ኤንባሲ መረጃውን እንዳገኘው...
View Articleየኢትዮጵያ መንግስት በዲሞክራሲያዊ ምርጫ የመጣ ነው በማለት እጅጉን አስቀይሞን የነበረው ኦባማ ዛሬ አፍሪካ ህብረት አዳራሽ...
የኢትዮጵያ መንግስት በዲሞክራሲያዊ ምርጫ የመጣ ነው በማለት እጅጉን አስቀይሞን የነበረው ኦባማ ዛሬ አፍሪካ ህብረት አዳራሽ ልዩ ሆኖ ቀረበ። ኦባማ “ዴሞክራሲ ማለት ፎርማል ምርጫ ማለት ብቻ አይደለም” ሲል አዳራሹ በአንድ እግሩ ቆመ ጭብጨባው ቀለጠ ፉጨቱ አስተጋባ ሁሉም በዚህች ሰበብ ምርጫ እያጭበረበሩ እዴሜ ያራዝሙ...
View Articleበተሽከርካሪ አደጋ የ21 ሰዎች ህይወት አለፈ
ከአክሱም ወደ አዲስ አበባ 63 መንገደኞች አሳፍሮ ሲጓዝ የነበረ ኮድ 3 የሰሌዳ ቁጥሩ 51672 ኢትዮጵያ የህዝብ ማመላለሻ አውቶብስ ነጋሽ በተባለ ቀበሌ አቅጣጫ ስቶ 300 ሜትር ጥልቀት ባለው ገደል በመግባቱ መሆኑን በክልሉ የትራፊክ ደህንነትና ቁጥጥር የግንዛቤ ማሳደጊያ አስተባባሪ ምክትል ኢንስፔክተር አበበ ሙላው...
View Articleአርበኞች ግንቦት 7 የቴፒ ወጣቶች ላሳዩት ተግባራዊ መነሳሳት አድናቆት እና ለከፈሉት መስዋዕትነት ያለውን ክብር እየገለፀ
በደቡብ ኢትዮጵያ ሸካ ዞን የሚገኙ የቴፒ ወጣቶች በህወሓት አገዛዝ የሚደርስባቸው በደል አንገሽግሿቸው ራሳቸውን አደራጅተው በአገዛዙ ላይ እርምጃ መውሰድ ከጀመሩ በርካታ ወራት ተቆጥረዋል። እነዚህ ወጣቶች ግንቦት 27 ቀን 2007 ዓ.ም. በአካባቢያቸው የሚገኝን አንድ የፓሊስ ጣቢያ ወረው እስረኞችን ማስፈታታቸው በመላው...
View Article