Quantcast
Channel: Freedom4Ethiopian
Browsing all 4543 articles
Browse latest View live

Image may be NSFW.
Clik here to view.

የአቶ አባይ ወልዱ ባለቤት በአውስትራሊያና ኒውዚላንድ አምባሳደር ሆነው ተሾሙ፥ ሌሎች የህወሃት አባላት ቁልፍ ቦታዎች ላይ...

የትግራይ ክልል ፕሬዚደንትና የህወሃት ሊቀመንበር የአቶ አባይ ወልዱ ባለቤት በአውስትራሊያና ኒውዚላንድ የኢትዮጵያ አምባሳደር ሆነው ተሾሙ። ከቅርብ ጊዚያት ወዲህ የህወሃት አባላትና አመራሮች በአምባሳደርነት በብዛት መሾም ያስፈለገበት ምክንያት ያልታወቀ ሲሆን፣ የዋሽንግተኑንም የአምባሳደርነት ስፍራ ወደ ህወሃት ታጋይ...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

በአዲስ አበባ የአጣዳፊ ተቅማጥና ትውከት በሽታ መስፋፋቱ ተነገረ

አዲስ አበባን ጨምሮ በሀገሪቱ የተለያዩ ክልሎች በአጣዳፊ ተቅማጥና ትውከት በሽታ ከሁለት ሺህ በላይ ሰዎች መጠቃታቸውንና በትንሹ 19 ሰዎች መሞታቸውን ተመድ ገልጿል። የበሽታው ስርጭት እየተባባሰ እንዳይመጣም ከፍተኛ ስጋት አለ። አስታውሳለሁ፤ የዛሬ አምስት ዓመት አካባቢ በዚምባቡዌ ኮሌራ ተከስቶ ከ40 በላይ ሰዎች...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

የወያኔ መንግስት በኤርትራ በተደረገው ጦርነት ከ20 እስከ 25 ሺ የሚጠጉ የ አ/ግ 7 እና የትህዴን ወታደሮች በጾረና...

በህወሃት አመራር! በሰሜኑ እዝ ዉስጥ በሚገኙ የወታደራዊ ደህንነት መረጃ ክንፎች በተለይም ወታደራዊ እግረኛ ቃኘዉ መረጃ፣ የቴሌስኮፕ ምልከታ ቃኘዉ መረጃ፣ የሬዲዮ ጠለፋ አገልግሎት መረጃ፣ የሳተላይት ቅኝት መረጃ፣ የአስተኳሽ አስተላለፍ መረጃ፣ የመግቢያና መዉጫ ኮድ ሚስጥር አሳላፊ አመራር መረጃ ምድቦች ባጠቃላይ ወደ...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

የመብት ጥሰት ደርሶብኛል ብለው ወደ ኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን ደጃፍ ከደረሱ ከ1 ሺህ 419 አቤቱታዎች 999 ያህሉ...

ባለፉት 11 ወራት ከዜጐች ለኮሚሽኑ የቀረቡ አቤቱታዎች በቁጥርም በዓይነትም ካለፉት ጊዜያት ጋር ሲነፃፀሩ መብዛታቸውን ሰምተናል፡፡ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን ኮሚሽነር ዶክተር አዲሱ ገብረእግዚአብሔር እንዳሉት ከቀረቡት 1 ሺህ 419 አቤቱታዎች መካከል 999 ያህሉ ተቀባይነት ያላገኙባቸው ምክንያቶች መካከል፣...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

ጋዜጠኛ ጌታቸው ሺፈራው ባቀረበው መቃወሚያ ላይ አቃቤ ህግ መልስ ሰጥቷል

ከሽብር ቡድን አመራሮች ጋር በፌስቡክና በስልክ ግንኙነት በመፍጠር መረጃዎችን አስተላልፏል በሚል የሽብር ክስ የቀረበበት የነገረ ኢትዮጵያ ጋዜጣ ዋና አዘጋጅ ጋዜጠኛ ጌታቸው ሺፈራው ሰኔ 1/2008 ዓ.ም ላቀረበው የክስ መቃወሚያ አቃቤ ህግ መልስ ሰጥቷል፡፡ የፌደራል አቃቤ ህግ ዛሬ ሰኔ 15/2008 ዓ.ም የፌደራሉ...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

አጋሩ አስተያየቶችን ይዩ ኢትዮጵያ በአሁኑ ሰዓት በኤርትራ ላይ የተቀናጀ በሰፊው የተደራጀ ወታደራዊ ጥቃት ለማድረስና መጠነ...

የኤርትራን መንግስት አቋም ያብራሩት የፕሬዝደንት ኢሳያስ አፈወርቂ ከፍተኛ አማካሪ አቶ የማነ ገብረአብ የሰብዓዊ መብት መርማሪ ኮሚሽኑ ያወጣው ሪፖርት፤ አንድ ተጨማሪ የአፍሪካ ሀገርን ወደ አለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት ለመውሰድ የሚደረግ ጥረት አካል ነው ብለዋል። ይሄን አጋጣሚ በመጠቀም በኢትዮጵያ በኤርትራ ላይ...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

በደቡብ ጎንደር ሊቦ ዓውራጃ አቶ አረጋ የተባለ የከምከም ወረዳ ነዋሪ፥ 6 የወያኔ አፋኝ ቡድኖችን ረሽኖ ስናይፐር ጠመንጃ...

ጎንደር በሕዝቡና በወያኔ ሕወሓት አገዛዝ መሃከል ያለው ውጥረት በእየአቅጣጫው እየጨመረ ነው፥ በስርዓቱ አገልጋዮች ላይ የሚወሰደው ቆራጥ እርምጃም ከጊዜ ወደ ጊዜ ተጠናክሮ ቀጥሏል፥ ጀግናው የጎንደር ሕዝብ የወያኔን ሰቆቃ የምንሸከምበት ትካሻ የለንም በማለት፥ የሚሰነዘርበትን የኃይል ጥቃት በነፍጥ በመመከት ፍትህን በእጁ...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

በደቡብ ሱዳን የሚገኝ የስደተኞች መጠለያ ጣቢያን በመጠበቅ ላይ የነበሩ የኢትዮጵያ ወታደሮች ስደተኞቹ በታጣቂዎች ሲጠቁ...

በደቡብ ሱዳን የሚገኝ የስደተኞች መጠለያ ጣቢያን በመጠበቅ ላይ የነበሩ የኢትዮጵያ ወታደሮች ስደተኞቹ በታጣቂዎች ሲጠቁ ካምፑን ጥለው መሄዳቸውን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት መርማሪ ቡድን አጋለጠ። የሩዋንዳ ወታደሮችም ስደተኞቹን ለመታደግ ያልተገባ ጥያቄ ማቅረባቸውም ተመልክቷል። ይሕም ለ40 ሰዎች መገደልና ለ20ሺ...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

መረጃ በትናንትናዉ እለት አል ሸባብ የወያኔ ብረት ለበስ ተሽከርካሪን አጠቃ!

የኢትዮጵያዊያን ወታደሮች በሶማሌያ አሁንም እየሞቱ ይገኛሉ: ሁኔታዎች ተባብሰዋል ትናንት በሰሜን ሶማሌያ አካባቢ በዝዉዉር ላይ የነበረ የወያኔ ብረት ለበስ ተሽከርካሪ ጥቃት ደርሶበታል። የሶማሌያ ህጻናት አሚሶም የቤተሰቦቻችን ገዳዮች ናቸዉ! በተለይም የኢትዮጵያ ወታደሮችን እናጠፋቸዋለን! በማለት አል ሸባብን የመደፍ...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

የወያኔ ስርአት ዋነኛ የጀርባ አጥነት የብሔራዊ መረጃ በዘረፋና በሽሽት ተጠምዷል።

በሰሞኑ የህዉ የብሔራዊ መረጃ 9 ሚሊዮን ዶላር ወጪ በማድረግ በአለም ዙሪያ የሚገኙ የህወሃት የመረጃ ክንፍ ቀድሞ የሰየማቸዉንና በስለላ ስራ ላይ ተሰማርተዉ የነበሩ የሌላ ብሔር አባላቶችን በሙሉ መልሶ ወደ ሐገር ቤት በማስገባት በምትካቸዉ ከ 242 የሚጠጉ የአንድ ብሔር ብቻ ተወላጅ የሆኑ የመረጃ ሰራተኞችን እየተካ...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

በዩናይትድ ስቴትስ ምክር ቤት የውጪ ግንኙነት ኰሚቴ፣ በኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብት አያያዝ ላይ አዲስ ህግ አጸደቀ

እአአ ባለፈው ሰኔ 23 ቀን 2016 ዓ.ም በ114ኛው ኮንግሬስ ላይ የቀረበውና የጸደቀው ህግ፣ በኢትዮጵያ ሁሉን ያካተተ አስተዳደር እንዲኖርም ያበረታታል። የቴኔሲው ሬፓብሊካን ሴናተር ቦብ ኮርከር ህጉን በመደገፍ፣ ዋናውን የህጉን አቅራቢ ሴናተር ቤንጃሚን ካርዲንን፣ እንዲሁም ተባባሪ አቅርቢ ሴናተሮችን አመስግነዋቸዋል።...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

አቶ በቀለ ገርባ አሁንም በጨለማ ቤት እንደሚገኙና ተፅዕኖች እንደቀጠሉባቸው ተገለጸ።

በፌዴራሉ ከፍተኛ ፍ/ቤት 19ኛ ወንጀል ችሎት ሰኞ ዕለት የቀረቡት እነ አቶ በቀለ ገርባ አሁንም በጨለማ ቤት እንደሚገኙና ተፅዕኖች እንደቀጠሉባቸው ተገለጸ። ፍርድ ቤቱም ክሱ በሽብር ያስከስሳል አያስከስስም በሚል ውሳኔ ለመስጠት ከሃምሌ 25 ቀጠሮ በመስጠት መነሳቱም ታውቋል። በኦሮሚያ ክልል የተቀሰቀሰን ከመንፈቅ በላይ...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

ኢትዮጵያዊያን ስደተኞች በእንግሊዝ ፖሊስ ተያዙ

በእንግሊዝ ፖርትስማውዝ ፖሊስ 28 ስደተኞችን መያዙን አስታውቋል፡፡ከስደተኞቹ መካከል ሁለት ሴቶችና አንድ ህጻን እንደሚገኝ የዘገበው የእንግሊዙ ዴይሊ ሜይል የስደተኞቹ ዜግነት 11 ኤርትራዊያን፣10 ሱዳናዊያንና ሰባት ኢትዮጵያዊያን ነው ብሏል፡፡ ስደተኞቹ በዕቃ መጫኛ መኪና ተጭነው ሲጓዙ ከቆዩ በኋላ ለመጸዳዳት...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

የቀድሞው የአንድነት ፓርቲ የህዝብ ግኑኝነት ኃላፊ ሐብታሙ አያሌው ሆስፒታል ገባ

የቀድሞው የአንድነት ፓርቲ የህዝብ ግኑኝነት ኃላፊ ሐብታሙ አያሌው በግፍ እስር ወህኒ ቤት ከተወረወረ በኋላ በህገ ወጥ መርማሪዎች በደረሰበት ድብደባና ማሰቃየት ለህመም ተጋልጦ ጤንነቱ መቃወሱ ሲነገር መቆየቱ አይዘነጋም፡፡ ሐብታሙ ከወህኒ ቤት ከወጣ በኋላ ህክምና ለማግኘት ወደ ውጪ አገር ለመውጣት ሙከራ ቢያደርግም...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

የህወሃት ሹሙ አምባሳደር ሙሉጌታ ከሊል ቅሌት.

በደቡብ አፍሪካ ፕሪቶሪያ ወደ ፍሪ ግሌን በሚወስደዉ መንገድ አጋማሽ ላይ የሚገኘዉ የወያኔ ኢንባሲ ተወካይ ምባሳደር ሙሉጌታ ከሊል የህወሃትን ስነ ምግባር የሚወክል ሐገራዊ ስህተት ወንጀል እየፈጸሙ ይገኛሉ። በጆሐንስበርግና ፕሪቶሪያ አካባቢዎች ከሚኖሩ የምግባር ጓደኞቻቸዉ ጋር ጫት በመቃም እና አልኮል በመጠጥት...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

በኢህአዴግ ኢ ፍትሀዊ የአስተዳደር ስርዓት ላይ የአዲስ አበባ ነዋሪዎች ከያቅጣጫው አደባባይ በመውጣት ብሶታቸውን በማሰማት...

በዛሬው እለትም በንፋስልክ ላፍቶ ክ/ከተማ በአዲሱ የልማት ካርታ መሰረት የናንተ ቤት ፈራሽ ነው ስለዚህም ቤቱ በአፍራሽ ግብረ ሀይል በላያችሁ ከመፍረሱ በፊት በአጭር ጊዜ ውስጥ አለን የምትሉትን የቤት እቃና ንብረት ይዛችሁ ቦታውን አስረክቡ ተብለናል ። ይህም አግባብ አይደለም መንግስት ቅድሚያ ማስጠንቀቂያ ሳይሰጠንና...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

በሰላማዊ ትግል ረጅም ጊዜ ሲታገሉ የነበሩ ሶስት ወጣቶች ኤርትራ በመግባት አርበኞች ግንቦት ሰባትን ተቀላቀሉ።

1. የሰማያዊ ፓርቲ የአዲስ አበባ ምክር ቤት ስራ አስፈፃሚ የነበረው አርበኛ ታጋይ ሱራፌል ዘውዱ 2. የሰማያዊ ፓርቲ አዲስ አበባ የምክር ቤት አባል አርብኛ ሜሮን አለማየው። 3. የሰማያዊ ፓርቲ አባል የባርህ ዳር ተጠሪና የሟች ሳሙኤል አወቀ ወዳጅ የአዲስ አበባ ምክር ቤት አባል እና ልደታ ክፍለ ከተማ ሰብሳቢ...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

በአ.አ. 17 የፖሊስ አባላትና 1 የወረዳ ባለስልጣን ተገደሉ – መንግስት የሞተው 1 ፖሊስና 1 ባለስልጣን ብቻ ነው እያለ ነው

በመላው ኢትዮጵያ ገዢው የሕወሓት መንግስት ሕዝብን በየፊናው እያሰቃየ ባለበት በአሁኑ ወቅት ሕዝብ የራሱን እርምጃ በባለስልጣናቱና ጠመንጃን በታጠቁ ሰዎች ላይ መወሰድ ጀምሯል:: ዛሬ በአዲስ አበባ የነፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ 17 የአዲስ አበባ ፖሊስ አባላት እና አንድ የወረዳ ከፍተኛ ባለስልጣን መገደላቸው...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

በኢትዮ ኤርትራ ድንበር ላይ ዛሬ ማለዳ ላይ ከፍተኛ ወታደራዊ እንቅስቃሴዎች በመታየት ላይ ናቸው ተባለ

ከባድ መሳሪያ የተያዩ ወታደራዊ ሎጀስቲክንና የዓየር መቃወሚያዎችን ጨምሮ ለጊዜው ምንነታቸው በግልፅ ሊለዩና ሊታወቁ ያልቻሉ ቁሶችን የጫነ ኮምቮይ ከመሀል አገር ተነስቶ ወደ ፆረና እያመራ ነው። ዳግም ግጭት ሊቀሰቀስ ይችላል የሚል ስጋት ያደረባቸው በሁለቱ ሀገራት ድንበር አቅራቢያ በሚገኙ ከተሞች የሚኖሩ ነዋሪዎች...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

ወልቃይቶች በወያኔ ባለስልጣናትና በአጋፋሪዎቻቸው ላይ እርምጃ መውስዱን አጠናክረው ቀጥለዋል::

ወልቃይት ጠገዴ ዳንሻ ከተማ አቶ ተድላ ካሳሁን የተባለ የትግራይ ባለሐብት በታጣቂ ወጣቶች እርምጃ ተወሰዶበት በ4 ጥይት ተደብድቦ እንደሞተና ትላንት June 28 ቀን በትግራይ በአድዋ ከተማ እንደተቀበረ ተገልጿል። ይህ ግለሰብ በወልቃይት የማንነት ጥያቄ ዙሪያ የሚንቀሳቀሱ የሰሜን ጎንደር ተወላጆች ላይ ከፍተኛ ክትትል...

View Article
Browsing all 4543 articles
Browse latest View live